ክቡር ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ቦንጋ ከተማ በመገኘት ለቦንጋ አነስተኛ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የተዘጋጀውን ቦታ የመስክ ምልከታ አድርገዋል።
በጉብኚቱ ላይ ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ በተጨማሪ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል አቭዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አበራ እና የክልሉ አመራሮች ተገኝተዋል።
የትራስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር
