ሙሃማዱ ቡሃሪ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ

Date:



‎የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ በ82 አመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።

‎ሙሃማዱ ቡሃሪ በህክምና ሲረዱ በነበሩበት በለንደን ሆስፒታል በ82 አመታቸው ህይወታቸው አልፏል።

‎የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ በፈረንጆቹ አቆጣጠር ከ1983 እስከ 1985 የውትድርና መሪ የነበሩ ሲሆን በኋላም ከ2015 እስከ 2023 በፕሬዚዳንትነት ተመርጠው አገልግለዋል።

‎በሁለቱም ወታደራዊ እና ሲቪል መንግስታት ውስጥ ያገለገሉት ሙሃማዱ ቡሃሪ በእስላማዊ ስርአት መሰረት የቀብር ስነ ስርዓታቸው እንደሚከናወን ቢቢሲ ዘግቧል።


ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ትራምፕ የኢራን የኒውክሌር ተቋም ላይ ጥቃት ለማድረስ ዛቱ

አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርሰው ጥቃት 11ኛ ቀኑን ይዟል። ፕሬዝዳንት...

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአሜሪካ ” American Space ” ማዕከል ተመረቀ

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቨን ማሲንጋ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተቋቋመውን "American...

አሐዱ ባንክ ለ 8ኛ ጊዜ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ

አሐዱ ባንክ ሥራ የጀመረበትን 4ኛ ዓመት በማስመልከት የተለያዩ ኩነቶችን...

ዕንባ ጠባቂ ከቀረቡለት አቤቱታዎች 84% በመንግስታዊ ተቋማት ላይ የቀረቡ ናቸው

የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በተጠናቀቀው የ2018 በጅት ዓመት...