ሲ/ር ዘቢደር እና የኤክሰለንት ስቴዲዮ ልዩ ሾዉ ሊጀምሩ ነው

Date:

ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከXHELENT STUDIO
ጋር በመሆን በጉጉት ሊጠበቅ የሚችል በቴሌቪዥንና በሌሎች ሚድያዎች የሚታይ ልዩ ሾው //// Reality show /ማቅረብ ሊጀምሩ ነው።

በዚህም ዙርያ አብሮ ለመስራት የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ሲ/ር ዘቢደር ዘውዴ እና የኤክሰለንት ስቴዲዮ መስራችና C.E.O ከሆኑት ዳይሬክተር ሄለን ታደሰ ጋር የውል ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል። ስለ መልካም ተግባራችሁ በህፃናቱ እና አረጋዊያኑ ስም ከልብ እናመሰግናለን።።

ሜሪጆይኢትዮጵያ #ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...