ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከXHELENT STUDIO
ጋር በመሆን በጉጉት ሊጠበቅ የሚችል በቴሌቪዥንና በሌሎች ሚድያዎች የሚታይ ልዩ ሾው //// Reality show /ማቅረብ ሊጀምሩ ነው።
በዚህም ዙርያ አብሮ ለመስራት የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ሲ/ር ዘቢደር ዘውዴ እና የኤክሰለንት ስቴዲዮ መስራችና C.E.O ከሆኑት ዳይሬክተር ሄለን ታደሰ ጋር የውል ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል። ስለ መልካም ተግባራችሁ በህፃናቱ እና አረጋዊያኑ ስም ከልብ እናመሰግናለን።።
