ሲ/ር ዘቢደር እና የኤክሰለንት ስቴዲዮ ልዩ ሾዉ ሊጀምሩ ነው

Date:

ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከXHELENT STUDIO
ጋር በመሆን በጉጉት ሊጠበቅ የሚችል በቴሌቪዥንና በሌሎች ሚድያዎች የሚታይ ልዩ ሾው //// Reality show /ማቅረብ ሊጀምሩ ነው።

በዚህም ዙርያ አብሮ ለመስራት የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ሲ/ር ዘቢደር ዘውዴ እና የኤክሰለንት ስቴዲዮ መስራችና C.E.O ከሆኑት ዳይሬክተር ሄለን ታደሰ ጋር የውል ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል። ስለ መልካም ተግባራችሁ በህፃናቱ እና አረጋዊያኑ ስም ከልብ እናመሰግናለን።።

ሜሪጆይኢትዮጵያ #ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ይህንዓለም አቅናው የአማራ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆኑ

በኢትዮጵያ በፍጥነት እያደጉ ከሚገኙ እና ከፍተኛ የባለአክስዮኖች ቁጥር ካላቸው...

ማዕቀቦች የኢራንን የኒውክሌር መርሃ-ግብር ቢያደናቅፉም መንግስቱን ሊጥሉ እንደማይችሉ ተገለጸ

ማዕቀቦች የኢራንን ወታደራዊ እና የኒውክሌር እንቅስቃሴዎች አስቸጋሪና ውድ እንዲሆኑ...

የአፍሪካ ሀገራት አዲስ የኢንቨስትመንት ፈንድ ይፋ አደረጉ

በአፍሪካ ሀገራት ላይ የተደቀነውን ከፍተኛ የብድር ጫና ለማቃለል እና...

ዶናልድ ትራምፕ “በቅርቡ” ሆርሙዝ የአሜሪካ ግዛት አካል እንደሚሆን ተናገሩ

ከኢራን ጋር ያለው ግጭት እየተባባሰ ባለበት በአሁኑ ሰዓት የአሜሪካው...