በሜድትራንያን ባህር ላይ ከ3,500 በላይ ህፃናት መሞታቸውን ዩኒሴፍ አስታውቋል

Date:

ከ2015 ጀምሮ ወደ ጣሊያን ለመሻገር የሞከሩ 3500 ህፃናት መሞታቸውን ወይም የገቡበት አለመታወቁን ዩኒሴፍ አስታውቋል።

ከህፃናቱ በተጨማሪ 20,800 ሰዎች በተጠቀሰው አመት ውስጥ በባህሩ ላይ ህይወታቸውን እንዳጡ አስታውቋል።

ትክክለኛ ቁጥሩ ከዚህም ሊበልጥ እንደሚችል ያሳወቀው ዩኒሴፍ ሜድትራንያን ተሻግረው ጣሊያን ለመግባት ከሚሞክሩት መሃል 17% ያህሉ ህፃናት መሆናቸውንም ገልጿል።

ከህፃናቱ ውስጥ 70 በመቶዎች ለብቻቸው አስፈሪውን ጉዞ እንደሚያደርጉ የገለፀው ዩኒሴፍ ህፃናቱ ከጦርነት እና ከአስከፊ ድህነት ለመራቅ ጉዞውን እንደሚያደርጉ ገልጿል።

ዩኒሴፍ በየቀኑ በሜድትራንያን ባህር ላይ የአንድ ህፃን ህይወት ያልፋል ያለ ሲሆን ሁሉም አካላት የህፃናት እና የንፁሃን ዜጎች ደህንነት እንዲረጋገጥ እንዲሰሩ ጥሪውን አቅርቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...