በሪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን ወክሎ የተሳተፋው ሮቤል ኪሮስ አባት በድጋሚ ተመረጡ

Date:

የቀድሞው የኢትዮጵያ ውሃ ስፖርቶች ፌደሬሽን ፕሬዝደንት የነበሩት አቶ ኪሮስ ሀብቴ አጠቃላይ ከተሰጠው  12 ድምጽ 9  ድምፅ በማግኝት  አሸንፈዋል።

በኦሮሚያ ክልል የተወከሉት አቶ ኪሮስ ሀብቴ ከአሁን በፊት ተቋሙን ለ8 አመታት በፕሬዝዳንትነት መምራታቸውም ይታወሳል።

በፕሬዝዳንትነት ዘመናቸውን በሪዮ ኦሎምፒክ ልጃቸው ሮቤል ኪሮስን እንዲሳተፍ በማድረግ ወቀሳ ሲቀርብባቸው እንደነበርም አይዘነጋም።

በወቅቱ ሮቤል ኪሮስ ካስመዘገበው ደካማ ውጤት ባሻገር በነበረው ተክለ ሰውነት የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች መነጋገሪያ እንደነበር ይታወሳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...