በ2017 በጀት አመት ክልሉ 17.6 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ቢያቅድም ለመሰብሰብ የቻለው ከአቅዶዱ በላይ 18.5 ቢሊየን ብር እንደሆነ ተገልጿል ።
ይህ ከጠቅላላው የክልሉ በጀት 45 በመቶ የሚሆነውን እንደሚሸፍን የክልሉ ርዕሰመስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ በማህበራዊ ድረገጻቸው አስታውቀዋል።
በ2017 በጀት አመት ክልሉ 17.6 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ቢያቅድም ለመሰብሰብ የቻለው ከአቅዶዱ በላይ 18.5 ቢሊየን ብር እንደሆነ ተገልጿል ።
ይህ ከጠቅላላው የክልሉ በጀት 45 በመቶ የሚሆነውን እንደሚሸፍን የክልሉ ርዕሰመስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ በማህበራዊ ድረገጻቸው አስታውቀዋል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
