በፑቲን-ትራምፕ ውይይት ዙሪያ በኋይት ሀውስ መግለጫ የተጠቀሱ ቁልፍ ነጥቦች

Date:

▪️ ሁለቱ መሪዎች በዩክሬን ሰላም እና የተኩስ ማቆም አስፈላጊነት ላይ ተወያይተዋል።

▪️ መሪዎቹ ወደ ሰላም የሚደረገው ሂደት በኃይል እና በመሠረተ ልማት ተኩስ አቁም እንዲጀመር ተስማምተዋል።

▪️ ፕሬዝዳንቶቹ በጥቁር ባህር የማሪታይም የተኩስ አቁም ንግግር “በአፋጣኝ” በመካከለኛው ምስራቅ እንዲጀመር ተስማምተዋል።

▪️ ፑቲን እና ትራምፕ በአሜሪካ እና በሩሲያ መካከል ያለው የተሻሻለ የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደፊት ትልቅ ጥቅም እንደሚኖረው መግባባት ላይ ደርሰዋል።

▪️ የሩሲያ እና አሜሪካ መጪው ግንኙነት “ግዙፍ የኢኮኖሚ ስምምነቶችን” እና የጂኦፖለቲካዊ መረጋጋትን ያካትታል ብለዋል።

▪️ መሪዎቹ የስትራቴጂክ መሳሪያዎች መበራከትን ማስቆም እንደሚያስፈልግ ተወያይተዋል።

▪️ ሁለቱ መሪዎች ኢራን እስራኤልን ማጥፋት በምትችልበት አቋም ላይ በፍፁም መድረስ እንደሌለባት ሃሳብ ተለዋውጠዋል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...