“ ባሎን ዶር የማሸነፍ እድሌ ጨምሯል “ ሳላህ

Date:

የሊቨርፑሉ የፊት መስመር ተጨዋች መሐመድ ሳላህ በዚህ አመት ያሳለፈው ጊዜ ከምንጊዜውም የተለየ ነው ሲል ገልጿል።

ስለ ባሎን ዶር ሽልማት የተጠየቀው መሐመድ ሳላህ ” እንደዚህ አይነት አመት አሳልፌ አላውቅም በተለይ ከትልቅ ዋንጫ ጋር “ ሲል ተናግሯል።

ሳላህ አክሎም የፕርሚየር ሊጉን ዋንጫ ካሸነፍኩ በኋላ “ ባሎን ዶር የማሸነፍ እድሌ ከፍ ያለ ይመስለኛል “ ብሏል።

የ እግርኳስ ፀሀፊዎች የአመቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሎ የተመረጠው መሐመድ ሳላህ ሽልማቱን ትላንት ምሽት ተቀብሏል።

ለሽልማቱ ድምፅ ከሰጡ ጋዜጠኞች መካከል 90% ያህሉ መሐመድ ሳላህን መምረጣቸው ከዚህ በፊት መዘገቡ አይዘነጋም።

@Tikvahethsport 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ምግባረ-መልካሙ ኢትዮጵያዊ

ስለሺ መንገሻ - ከ1934 እስከ 2018 ዓ.ም ሠሎሞን ለማ ገመቹ. ግዮን...

ትራምፕ ለኔታንያሁ ማስጠንቀቂያ ሰጡ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ...

ኤምባሲዎችና የውጭ ባለሀብቶች በ«ፍራንኮ-ቫሉታ» ነዳጅ እንዲያስገቡ ተፈቀደ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኤምባሲዎች፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና የውጭ...

የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ከዓመታዊ የትርፍ 90 በመቶውን እንዲያከፋፍሉ ሊደረግ ነው

የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ተብለው የሚቋቋሙ ፈንዶች ከዓመት ትርፋቸው ቢያንስ...