ብርሃንና ሰላም ግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

Date:

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት (ብ.ሰ.ማ.ድ) የ2017 በጀት ዓመት  በ 6 ወራት ዉስጥ 23.9 ሚሊዮን ካሬ ሜትር ጋዜጦች፣ 27.3 ሚሊዮን ካሬ ሜትር የደህንነት ማተሚያ ውጤቶች እንዲሁም 23.8 ሚሊዮን ካሬ ሜትር የንግድ እና ሌሎች ማተሚያ ውጤቶችን ማሳተሙን አስታዉቋል ።

ድርጅቱ የአቅርቦት ሰንሰለት ተግዳሮቶች ቢኖሩም ከ 578 ሚሊዮን 706 ሺህ ብር በላይ ገቢ ማግኘቱንና በቀጣዮቹ ሁለት ሩብ ዓመታት እና ከዚያ በላይ ምርቱን ለማሳደግ በርካታ አዳዲስ የሥራ ትዕዛዞችን እና የንግድ ሽርክናዎችን አግኝቻለሁ ብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...