ብርሃንና ሰላም ግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

Date:

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት (ብ.ሰ.ማ.ድ) የ2017 በጀት ዓመት  በ 6 ወራት ዉስጥ 23.9 ሚሊዮን ካሬ ሜትር ጋዜጦች፣ 27.3 ሚሊዮን ካሬ ሜትር የደህንነት ማተሚያ ውጤቶች እንዲሁም 23.8 ሚሊዮን ካሬ ሜትር የንግድ እና ሌሎች ማተሚያ ውጤቶችን ማሳተሙን አስታዉቋል ።

ድርጅቱ የአቅርቦት ሰንሰለት ተግዳሮቶች ቢኖሩም ከ 578 ሚሊዮን 706 ሺህ ብር በላይ ገቢ ማግኘቱንና በቀጣዮቹ ሁለት ሩብ ዓመታት እና ከዚያ በላይ ምርቱን ለማሳደግ በርካታ አዳዲስ የሥራ ትዕዛዞችን እና የንግድ ሽርክናዎችን አግኝቻለሁ ብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...