ቴክሳስ በደረሰው የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 43 ደረሰ

Date:

በአሜሪካ ማዕከላዊ ቴክሳስ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 43 መድረሱን የአካባቢው ባለስልጣናት ገለጹ።

ከሟቾቹ መካከል 15 የሚሆኑት ህጻናት እንደሆኑ ተገልጿል።

የነፍስ አድን ሰራተኞች በጎርፉ ሳቢያ የደረሱበት ያልታወቁ ነዋሪዎችን ለመፈለግ እየሞከሩ ስለመሆኑ ሮይተርስ ዘግቧል።

አንዳንድ ብዙሃን መገናኛዎች ደግሞ የሟቾች ቁጥር ከ50 ስለመሻገሩ ዘግበዋል።

ከአደጋው ቦታ ባሻገር ኬር በተባለ አካባቢ ያሉ ቦታዎች በጎርፍ የተጎዱ በመሆናቸው የተጎጂዎች ቁጥር ከፍ ሊል እንደሚችል ባለስልጣናት ተናግረዋል።

የትራቪስ አካባቢ ባለስልጣን እንዳሉት በጎርፍ አደጋ አራት ሰዎች መሞታቸውንና 13ቱ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...