ትራፕ ከ100 ቀናት የፕሬዝደንትነት ጊዜ በኋላ ከባድ የህዝብ ቁጣ ተነስቶባቸዋል

Date:

ከዋሽንግተን ዲሲ እስከ ኒውዮርክ ከቦስተን እስከ ቺካጎ እና ሎስ አንጀለስ ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ዋና ዋና ጎዳናዎችን በማጥለቅለቅ በጥር ወር ወደ ሥልጣን በመጡት ትራምፕ ላይ ተቃውሟቸውን በማሰማት ላይ ይገኛሉ።

ሰልፈኞቹ በትራምፕ ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ወደ አደባባይ የወጡት ፕሬዝዳንቱ ከማህበራዊ እስከ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በሚያራምዳቸው አጀንዳዎች ደስተኛ ባለመሆናቸው እንደሆነ ሮይተርስ ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...