ቼልሲ ከፒኤስጂ ተጠባቂው ፍጻሜ

Date:

እንደ ኦፕታ መረጃ ዛሬ ቼልሲ ከፒኤስጂ የሚገናኙበት የክለቦች ዓለም ዋንጫ ፍጻሜ በእንግሊዝ እና በፈረንሳይ ክለቦች መካከል ለመጀመርያ ጊዜ የሚደረግ የፍጻሜ ጨዋታ ነው፡፡

ለመጀመርያ ጊዜ 32 ቡድኖችን ያሳተፈው እና በአዲስ የጨዋታ ቅርጽ የተደረገው የክለቦች ዓለም ዋንጫ
ዛሬ ቼልሲ ከፒኤስጂ በሚያደርጉት ፍጻሜ ይጠናቀቃል፡፡

ምሽት 4 ሰዓት ላይ በሚትላይፍ ስቴዲየም የሚደረገው የዋንጫ ጨዋታም ትልቅ ግምት አግኝቷል፡፡

ሁለቱም ቡድኖች በዚሁ አመት የአውሮፓ ውድድሮችን አሸንፈው የመጡ ናቸው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አዲስ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ኢራን የበለጠ ምላሽ በመስጠት የተራዘመ ጦርነት እንደምታካሂድ አስታወቀች

ከፍተኛ የኢራን ወታደራዊ ባለሥልጣናት አሜሪካ ሌላ ዙር ጥቃት በአገራቸው...

ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል

ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በሥራ ቡድን ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘውን...

የጎንደር ቃል-ኪዳን ቤተሰብ 28 የውጭ ዜጋ ተማሪዎችን ከኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ጋር ማስተሳሰሩን ገለጸ

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በጎንደር ቃል-ኪዳን ቤተሰብ መርሃ-ግብር አማካኝነት በዘንድሮው ዓመት...

የሕግ ተማሪዎቹ አፍሪካን ወክለው ለዓለም አቀፍ የምስለ-ችሎት ፍጻሜ አለፉ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች በአህጉራዊው የዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት...