አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ ለጊዜው ማቋረጧን አስታወቀች

Date:

የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ለዩክሬን የምታደርገው ወታደራዊ ድጋፍ በጊዜያዊነት እንዲቋረጥ መወሰናቸው ተገልጿል።

ውሳኔው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከዩክሬን አቻቸው ቮሎድሚር ዘለንስኪ ጋር ከቀናት በፊት በነጩ ቤተመንግስት ያደረጉት ውይይት ባለመግባባት መቋጨቱን ተከትሎ የተደረሰ ነው።

አሜሪካ ውሳኔውን ያሳለፈችው ለዩክሬን የምታደርገው ድጋፍ መፍትሄ ማምጣት በሚያስችል አግባብ ጥቅም ላይ መዋሉን ለመገምገም እንደሆነ ተጠቅሷል።

በአሜሪካ ውሳኔ ዙሪያ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪን ብጠይቅ ምላሽ አጣሁ ያለው የሬውተርስ የማለዳ ዘገባ በዋሽንግተን የዩክሬን ኤምባሲም ዝምታን መምረጡን አስነብቧል።

አሜሪካ ባለፉት ሶስት ዓመታት ለዩክሬን የ175 ቢሊየን ዶላር አጠቃላይ ድጋፍ ማደርጓ ይታወሳል።

አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ ለጊዜው ማቋረጧን አስታወቀች

የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ለዩክሬን የምታደርገው ወታደራዊ ድጋፍ በጊዜያዊነት እንዲቋረጥ መወሰናቸው ተገልጿል።

ውሳኔው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከዩክሬን አቻቸው ቮሎድሚር ዘለንስኪ ጋር ከቀናት በፊት በነጩ ቤተመንግስት ያደረጉት ውይይት ባለመግባባት መቋጨቱን ተከትሎ የተደረሰ ነው።

አሜሪካ ውሳኔውን ያሳለፈችው ለዩክሬን የምታደርገው ድጋፍ መፍትሄ ማምጣት በሚያስችል አግባብ ጥቅም ላይ መዋሉን ለመገምገም እንደሆነ ተጠቅሷል።

በአሜሪካ ውሳኔ ዙሪያ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪን ብጠይቅ ምላሽ አጣሁ ያለው የሬውተርስ የማለዳ ዘገባ በዋሽንግተን የዩክሬን ኤምባሲም ዝምታን መምረጡን አስነብቧል።

አሜሪካ ባለፉት ሶስት ዓመታት ለዩክሬን የ175 ቢሊየን ዶላር አጠቃላይ ድጋፍ ማደርጓ ይታወሳል።

ቀዳሚ ጽሑፍ
ቀጣይ ጥሑፍ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...