አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 5 ለ 0 አሸነፈ

Date:

በ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 5 ለ 0 አሸንፏል፡፡

በጨዋታው የመድፈኞቹን ግቦች የክረምቱ ፈራሚ ቪክተር ዮከሬሽ (2) ፣ ዩሪየን ቲምበር (2) እና ቡካዮ ሳካ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

ከጨዋታው መጀመር አስቀድሞ አዲሱ የአርሰናል ፈራሚ ኤቤሬቺ ኤዜ በኢምሬትስ ከደጋፊዎች ጋር ተዋውቋል፡፡

በሌሎች የዛሬ መርሐ ግብሮች ቦርንማውዝ ወልቭስን፣ ብሬንትፎርድ አስቶን ቪላን በተመሳሳይ 1 ለ 0 እንዲሁም በርንሌይ ሰንደርላንድን 2 ለ 0 በማሸነፍ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...