በጀርመን በርሊን በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጅቷል ።
በወንዶች ግማሽ ማራቶን አትሌት ገመቹ ዲዳ 58:43 በመግባት በአንደኝነት አሸንፏል ።
በሴቶች አትሌት ፎትየን ተስፋይ በ 1:03.35 በመግባት የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል አንደኛ ደረጃ በመያዝ፣
አትሌት ፍታው ዘራይ 1:07.01 ሁለተኛ እንዲሁም አትሌት አለም አዲስ እያዩ 1:07.12 ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፏል ።
