ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸንፈዋል

Date:

በጀርመን በርሊን በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጅቷል ።

በወንዶች ግማሽ ማራቶን አትሌት ገመቹ ዲዳ 58:43 በመግባት በአንደኝነት አሸንፏል ።

በሴቶች አትሌት ፎትየን ተስፋይ በ 1:03.35 በመግባት የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል አንደኛ ደረጃ በመያዝ፣

አትሌት ፍታው ዘራይ 1:07.01 ሁለተኛ እንዲሁም አትሌት አለም አዲስ እያዩ 1:07.12 ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፏል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...