ኢትዮጵያ ለነዳጅ ግዥ ዓለም አቀፍ ጨረታ አወጣች

Date:

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት እስከ 1.2 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ናፍጣ እና እስከ 650,000 ሜትሪክ ቶን መደበኛ ነዳጅ አቅርቦት የሚውል ዓለም አቀፍ ጨረታ አውጥቷል።

በዚህ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ኩባንያዎች ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ (Bid security) ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

ተጫራቾች እስከ ሚያዚያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የመወዳደሪያ ሰነዶቻቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ተገልጿል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ፤ አደረሰን

ሰማያት ተከፈቱ ፣ ምስጢርም ተገለጠ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዘመዷ ቅድስት...

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...