ኢትዮጵያ ለነዳጅ ግዥ ዓለም አቀፍ ጨረታ አወጣች

Date:

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት እስከ 1.2 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ናፍጣ እና እስከ 650,000 ሜትሪክ ቶን መደበኛ ነዳጅ አቅርቦት የሚውል ዓለም አቀፍ ጨረታ አውጥቷል።

በዚህ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ኩባንያዎች ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ (Bid security) ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

ተጫራቾች እስከ ሚያዚያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የመወዳደሪያ ሰነዶቻቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ተገልጿል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...