ከ4 ሺህ በላይ ፕሮጀክቶች ምረቃ በአዳማ

Date:

በአዳማ ከተማ አስተዳደር በመንግስት፣በዜግነት አገልግሎት በተጨማሪም በህዝብ ተሳትፎ የተገነቡ በአጠቃላይ 4ሺህ 2 መቶ 63 ፕሮጀክቶች የምረቃ ስነ ስርዓት እየተከናወነ ይገኛል።

በአጠቃላይ ከ17 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የህክምና ተቋማት፣የአስተዳደር ፅ/ቤቶች በተጨማሪም ት/ቤቶችን ጨምሮ ግንባታቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ናቸው የተመረቁት።

በምረቃ ስነ ስርዓቱ በኦሮሚያ ክልል በም/ፕሬዝዳንት ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ አዲሱ አረጋ፣  የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሀይሉ ጀልዴ እንዲሁም የተለያዩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ይህንዓለም አቅናው የአማራ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆኑ

በኢትዮጵያ በፍጥነት እያደጉ ከሚገኙ እና ከፍተኛ የባለአክስዮኖች ቁጥር ካላቸው...

ማዕቀቦች የኢራንን የኒውክሌር መርሃ-ግብር ቢያደናቅፉም መንግስቱን ሊጥሉ እንደማይችሉ ተገለጸ

ማዕቀቦች የኢራንን ወታደራዊ እና የኒውክሌር እንቅስቃሴዎች አስቸጋሪና ውድ እንዲሆኑ...

የአፍሪካ ሀገራት አዲስ የኢንቨስትመንት ፈንድ ይፋ አደረጉ

በአፍሪካ ሀገራት ላይ የተደቀነውን ከፍተኛ የብድር ጫና ለማቃለል እና...

ዶናልድ ትራምፕ “በቅርቡ” ሆርሙዝ የአሜሪካ ግዛት አካል እንደሚሆን ተናገሩ

ከኢራን ጋር ያለው ግጭት እየተባባሰ ባለበት በአሁኑ ሰዓት የአሜሪካው...