የብሔር ስያሜ ያላቸዉ ክለቦች

Date:

“ከብሔር ጋር የተገናኘ ስያሜ ያላቸዉ ክለቦች የመጠሪያ ለዉጥ ማድረግ” አለባቸዉ የኢትዮጲያ እግርኳስ ፌዴሬሽን

የኢትዮጲያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ማምሻዉን በማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ ባሰፈረዉ መልዕክት በሁሉም የሊግ እርከን የሚገኙ ክለቦች በቀጣይ አመት ምዝገባ ሲያካሂዱ ከብሔር ጋር የተገናኘ መጠሪያ እንዲሁም  ከፖለቲካ እና የዘር ይዘት  ያለዉ  አርማ  እና ፅሁፍ  መቀየር እንዳለባቸዉ አስታዉቋል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...