
የሠዓሊ አለባቸው ካሣ የሥዕል ስራዎች የሚቀረቡበት “የተቀደሱ ማሚቶዎች” የሥዕል አውደርዕይ አርብ ሚያዝያ 3 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሐያት ሪጀንሲ ውስጥ በሚገኘው ፈንድቃ የባህል ማዕከል ውስጥ ለእይታ ይበቃል። ይህ የሥዕል አወድርዕይ እስከ ሚያዝያ 17 2017 ዓ.ም ድረስ ይቆያል ተብሏል።
የሠዓሊ አለባቸው ካሣ የሥዕል ስራዎች የሚቀረቡበት “የተቀደሱ ማሚቶዎች” የሥዕል አውደርዕይ አርብ ሚያዝያ 3 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሐያት ሪጀንሲ ውስጥ በሚገኘው ፈንድቃ የባህል ማዕከል ውስጥ ለእይታ ይበቃል። ይህ የሥዕል አወድርዕይ እስከ ሚያዝያ 17 2017 ዓ.ም ድረስ ይቆያል ተብሏል።