የትራምፕ የ10 በመቶ ተጨማሪ ታሪፍ ስጋት በብሪክስ አባል አገራት

Date:

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከብሪክስ ፖሊሲዎች ጎን ሆነው የአሜሪካንን ጥቅም የሚፃረሩ ሀገራት ተጨማሪ የ10 በመቶ ታሪፍ እንደሚጣልባቸው አስጠንቅቀዋል።

ትራምፕ የአገራትን አለም አቀፍ ደረጃ ለማሳደግ እና አሜሪካን እና ምዕራባዊ አውሮፓን ለመቃወም የተነደፈውን ቻይና፣ ሩሲያ እና ህንድን የሚያጠቃልለውን Brics የተባለውን ድርጅት ሲነቅፉ ቆይተዋል።

ትራምፕ  “ከ BRICS ፀረ-አሜሪካዊ ፖሊሲዎች ጋር የሚጣጣም ማንኛውም ሀገር ተጨማሪ 10 በመቶ ታሪፍ ይጣልበታል ። ከዚህ ፖሊሲ ምንም ልዩ ሁኔታዎች አይኖሩም” ብለዋል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ደቡብ ሱዳን የነዳጅ ቅድመ-ክፍያ ውሎችን እንዳትፈጽም አገደ

የለንደን ፍርድ ቤት ደቡብ ሱዳን ከአሁን በኋላ አዳዲስ የነዳጅ...

” ከ140 በላይ ጠጠር አምራች ድርጅቶች ሙሉ በሙሉ ቆመዋል ” – ማህበሩ

" ካላቸው ቅሬታ ማቅረብ ይችላሉ። ግን መሬቱ መቼ እንደተወሰደባቸው...

ትራምፕ “በኢራን ላይ ሊፈጸም ታቅዶ የነበረውን ጥቃት አንፈጽምም” አሉ

ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ቁልፍ የአሜሪካ አጋር ሀገራት መሪዎች...

በነዳጅ ጭማሪ በኬንያ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ

በኬንያ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪን ተከትሎ በዋና ከተማዋ ናይሮቢ በጸጥታ...