የዓለም አቀፍ እርዳታ ቅነሳ የእናቶችን ሞት በመቀነስ የተገኘውን ተስፋ አደጋ ላይ ጥሏል ሲል ተመድ አስጠነቀቀ

Date:

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተ.መ.ድ) ኤጀንሲዎች ዛሬ ባወጡት ሪፖርት፣ ከእርግዝና እና ከወሊድ ጋር በተያያዙ ምክንያቶች የሚሞቱ እናቶች ቁጥር በዓለም አቀፍ ደረጃ በ40 በመቶ ቢቀንስም፣ እየተካሄደ ያለው የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድጋፍ ቅነሳ ይህን እድገት አደጋ ላይ ጥሏል።

ሪፖርቱ ከ2016 ጀምሮ የእድገቱ ፍጥነት መቀዛቀዙንና በ2023 ብቻ 260,000 የሚገመቱ ሴቶች መሞታቸውን ያሳያል።

በተለይም በሰብአዊ ቀውሶች ውስጥ የሚገኙ ነፍሰ ጡር ሴቶች ከፍተኛ አደጋ ላይ መሆናቸው ተገልጿል።

የተ.መ.ድ ኤጀንሲዎች የእናቶችን ህይወት ለመታደግ የሚያስፈልገውን ድጋፍ በአስቸኳይ እንዲጨምር ጥሪ እያቀረቡ እንደሚገኙ ተጠቁሟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...

“ሎዛ ዘፀአት”እና “የሎዛ ድርሳናት”ተከታታይ ረጅም ልቦለድ መጻሕፍት ተመረቁ

በጋዜጠኛና ደራሲ መርዕድ እስጢፋኖስ የተጻፉት ሎዛ ዘፀአት(2014 ዓ.ም) እና...