ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ በሞምባሳ የ 3 ቀን የሙዚቃ ድግስ

Date:

ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን(ቴዲ አፍሮ) በኬንያ ሞምባሳ ከተማ አቅንቶ ከ አቦጊዳ ባንድ ጋር የሙዚቃ ስራውን ሊያቀርብ መሆኑ ተሰምቷል፡፡

ኮንሰርቱ የሚከናወነው አርብ የካቲት 6 እስከ  ሰኞ 9 ድረስ ለሶስት ቀናት ያክል ያቀርባል፡፡

በ’ሪፍ’ ሆቴል ሞምባሳ የሚደረገው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮ/ የሙዚቃ ድግስ ለተከታታይ ቀናት በአንድ ቦታ የሚደረግ መሆኑ ከዚህ ቀደም ከነበሩት የሙዚቃ ዝግጅቶች ልዩ ያደርገዋል።

ከዚህ ቀደም ድምፃዊው ከአቡጊዳ ባንድ ጋር በመሆን በዋሽንግተን ዲሲ፣ ስቶኮልም ፣ ፍራንክፈርት፣ሲያትል፣አትላንታ፣እስራኤል የተለያዩ ሀገራት በመዘዋወር የሙዚቃ ኮንሰርት ማድረጉ የሚታወስ ነው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አዲስ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ኢራን የበለጠ ምላሽ በመስጠት የተራዘመ ጦርነት እንደምታካሂድ አስታወቀች

ከፍተኛ የኢራን ወታደራዊ ባለሥልጣናት አሜሪካ ሌላ ዙር ጥቃት በአገራቸው...

ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል

ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በሥራ ቡድን ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘውን...

የጎንደር ቃል-ኪዳን ቤተሰብ 28 የውጭ ዜጋ ተማሪዎችን ከኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ጋር ማስተሳሰሩን ገለጸ

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በጎንደር ቃል-ኪዳን ቤተሰብ መርሃ-ግብር አማካኝነት በዘንድሮው ዓመት...

የሕግ ተማሪዎቹ አፍሪካን ወክለው ለዓለም አቀፍ የምስለ-ችሎት ፍጻሜ አለፉ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪዎች በአህጉራዊው የዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት...