ጋዜጠኛ ተስፋየ ገ/ማርያም የመኪና ሽልማት ተበረከተለት

Date:

በዲጅታል እቁብ የሚታወቀው አብሮነት ሀላፊነቱ የተወሰነ መሰረታዊ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ለሰራተኞቹ የእውቅና እና የሽልማት መርሀ ግብር አካሂዷል።

ድርጅቱ ለበርካታ ዓመታት በተለይም በአካል ጉዳተኞች ዙሪያ በስፋት የሰራውንና እየሰራ ለሚገኘው ለጋዜጠኛ ተስፋየ ገ/ማርያም የመኪና ሽልማት አበርክቷል።

ጋዜጠኛ ተስፋየ ገ/ማርያም የአይቻልም መንፈስን በመርታት በስራዎቹ ብዙዎችን በማሳመን በተለይም ለአካል ጉዳተኞች መከታ ሆኖ ለዘመናት መቆየቱን በመናገር፤ ሽልማቱ ለሁሉም አካል ጉዳተኞች መታሰቢያ ይሁንልኝ ብሏል።

የጋዜጠኛ ተስፋየ ገ/ማርያም የዘመናት ልፋት በአብሮነት ሀላፊነቱ የተወሰነ መሰረታዊ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር እውቅና አግኝቶ የመኪና ሽልማት ተበርክቶለታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...