ቅዝቃዜው እስከ ወሩ መጨረሻ ድረስ ይቀጥላል
ከሳይቤሪያ የሚነፍሰው ከፍተኛ የአየር ግፊት ወደ ኢትዮጵያ የሚዘልቅ በመሆኑደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ይስተዋላል ብሏል።
በተለይም በሰሜን፣ በምስራቅ፣ በመካከለኛውና በደቡብ ደጋማ አካባቢዎች የሌሊቱናየማለዳው ቅዝቃዜ ከአምስት ዲግሪ ሴሊሺየስ በታች ሆኖ ሊመዘገብ እንደሚችል ተጠቁሟል።
ቅዝቃዜው እስከ ወሩ ማጠናቀቂያ ድረስ የሚዘልቅ በመሆኑ ህብረተሰቡ አስፈላጊውንጥንቃቄ እንዲያደርግም አሳስቧል።
