5ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል ተካሄደ

Date:

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት በየዓመቱ በፈረንጆቹ ታኅሣሥ 10 ቀን የሚውለውንዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ በ2014 ዓ.ም. የተጀመረው ይህ ፌስቲቫል 5ኛ ዙር ትናንት መካሄዱን አራዳ ኤፍ ኤምሰምቷል።

የዘንድሮው ፌስቲቫልበኢሰመኮ የ2017 ዓ.ም. ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት አሳሳቢ ተብለው በተለዩት በነጻነት መብት እና ትምህርት በማግኘትመብቶች ላይ ያተኮረ እንደሆነ ጣቢያችን ከኮሚሽኑ ያገኘው መረጃ ያሳያል።

ዓመታዊው የሰብአዊመብቶች ፊልም ፌስቲቫል ዋነኛ ዓላማ ዓለም አቀፉን የሰብአዊ መብቶች ቀን ለማሰብ፣ የኪነ-ጥበብን እና የሰብአዊ መብቶችን ትስስርለማጠናከር፣ ኪነ-ጥበብ “ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን ማየት የሚለውን የኢሰመኮ ራዕይ ለማሳካት እንዲሁምበሰብአዊ መብቶች ዙሪያ በተለያዩ ዘርፎች የሚንቀሳቀሱ ግለሰቦችንና ተቋማትን በአንድ ላይ በማሰባሰብ የሰብአዊ መብቶች ግንዛቤንማስፋፋት እንደሆነም ተነግሯል። 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ፤ አደረሰን

ሰማያት ተከፈቱ ፣ ምስጢርም ተገለጠ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዘመዷ ቅድስት...

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...