ማስታወሻ

ከብሔራዊ ቡድን ተጫዋችነት እስከ አመራርነት!

የአቶ አስፋው ከበደ የሕይወት ጉዞ! አቶ አስፋው ከበደ ከአባታቸው ከደጃዝማች ከበደ ተሰማ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ይታጠቁ ኪዳኔ በሕዳር 8 ቀን 1938 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ ግንፍሌ እቃ ሰፈር በሚባል አካባቢ ተወለዱ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ...

ዶ/ር ጴሌ ዳሮታ …

(ፍልስፍናን ከነነፃነቷ የኖራት፣ በልዩ ትወና የሰበካት አይረሴ ምሁር!) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና ትምህርት ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር የነበረውን የጴሌ ዳሮታን (ዶ/ር) ህልፈት የሰማ ከቀድሞ ተማሪዎቹ የሆነ ‹‹አሳፍ ኃይሉ›› በማኅበራዊ ትስስር ገጹ፤ ስለ ጴሌ (ዶ/ር) ካሰፈረው ረዘም...

ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌታሁን ድሌቦ

ዶክተር ላጲሶ ጌታሁን ድሌቦ (ላጲሶ ጌ. ድሌቦ) የታሪክ ምሁር ና ተመራማሪ ሲሆኑ የእስልምና እምነት ተከታይ ከነበሩት ከሀዲያ እና ከንባታ ወላጆች ነው የተወለዱት። አስራ አንድ አመት ሲሆናቸው እናትና አባታቸው በሞት ሲለዩዋቸው በአሜሪካን ሚስዮኖች አማካኝነት ትምህርታቸውን...

“ዝክረ “ዶ/ር ደረጀ ዘለቀ ” የመታሰቢያ ፕሮግራም ተካሄደ

የአንጋፋው ምሁር ዶ/ር ደረጀ ዘለቀ በህይወት የተለየበትን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የዶ/ር ደረጄጀ ዘለቀ የቅርብ ጓደኞች ያዘጋጁት "ዝክረ "ዶ/ር ደረጀ ዘለቀ " የመታሰቢያ ፕሮግራም ትላንት ነሐሴ 17 ቀን 2017 ዓ.ም በአማራጭ የማረፊያ ስፍራ በልዩ...

ሜ/ጀኔራል መስፍን ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል

እትብታቸው የተቀበረው ከዘርአይ ደረስ፣ ከነአብርሐ ደቦጭ፣ከነ ሞገስ አሰግዶም ፣ የትውል አገር ባሕረ ነጋሽ (ኤርትራ ) ነው ።ሙሉ ሰማቸው ሜ/ ጀኔራል መስፍን ገብረቃልይባላሉ ። ሐገራቸዉን በዉትድርና ሞያ ለማገልገ በእንግሊዝ Royal Military Academy Sandhurst በ1957 ተልከው...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች