ቅኝት

በግዳጅ ልመና ላይ የተሰማሩ ህጻናትን ሆን ተብሎ ዓይነ ስውር የማድረግ ወንጀል እንደሚፈጸም አንድ ጥናት ይፋ አደረገ

በግዳጅ ልመና ላይ የተሰማሩ አካል ጉዳተኞችን በተመለከተ ጥቆማ የተሰጣቸው አንዳንድ የጸጥታ አካላት ”የራስህ ስራ ላይ ለምን አታተኩርም” የሚል ምላሽ መስጠታቸውም በጥናቱ ላይ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ለግዳጅ ልመና እና ለሰዎች ዝውውር ወንጀል ስለመጋለጣቸው የሚዳስስና በዓይነቱ...

ለ25 ዓመታት የተገነባ ራዕይ:- ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያና ብሄራዊ ፋይዳው

(በዶ/ር ጋሻው ዘርጋው አብዛ) የ25ኛ ዓመቱን ያከበረው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ባለፈው ዕሁድ በደመቀ እና በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል። የዚህ ተቋም የ25 ዓመት ጉዞው ብሄራዊ አንድምታ ጥልቅ እና ዘርፈ ብዙ ነው። ታሪካዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ፣...

“በቀን በአማካይ 5 ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ፤ የኢትዮጵያን ፓስፖርት የወሰዱ የውጭ ዜጎች እናገኛለን”

በቀን በአማካይ አምስት የውጭ ሀገር ዜጎች የሆኑ ግለሰቦች፤ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ሲጠቀሙ እንደሚያዙ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ገለጸ። ሀሰተኛ የቪ አይ ፒ መስተንግዶ ሰነድ በማሰራት ወደ ተቋሙ የሚገቡ ሰዎች እንዳሉም መስሪያ ቤቱ ዛሬ በተካሄደ የፓርላማ...

“ሕልም ስላለኝ ብታመምም መኖር፣ መታገል እና ታትሮ መሥራትን አላቋርጥም”

የኦሮሚያ የቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ዱጋ ካንሰር እንደተገኘባቸው እና ለዚህም ሕክምና እየተከታተሉ መሆናቸውን ፎቷቸውን ጭምር አያይዘው በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ከቀናት በፊት አጋርተው ነበር። ሌሊሴ ፀጉራቸውን ተላጭተው ከሚሠሩበት ላፕቶፕ ፊት ለፊት በፈገግታ የተሞላ ፎቶ ግራፋቸውን “እየሠራሁ፣...

በፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል ያለው “መካረር”፤ “በንግግር” እና “በድርድር” እንዲፈታ ጥሪ ቀረበ

 በፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል ያለው “መካረር” ዳግም ወደ ጦርነት ያመራል የሚል “ከፍተኛ ስጋት” እንዳለው የገለጸው  ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ የተባለው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት፤ ጉዳዩ “በንግግር” እና “በድርድር” እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ። ድርጅቱ መንግስት በትግራይ ክልል...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች