ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ

Date:

ከባንኮች ከፍተኛ ድርሻ የሚገዙ አካላት የገንዘባቸውን
ምንጭ እንዲያሳውቁ የሚያስገድድ ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ

ብሄራዊ ባንክ፣ የባንኮችን ከፍ ያለ መጠን ያላቸው የአክሲዮን ዝውውሮች ለመቆጣጠር ወይም ለማገድ ሥልጣን የሚሠጠውን ረቂቅ መመሪያ ማዘጋጀቱን አስታውቋል።

ረቂቅ መመሪያው፣ ከባንኮች ከፍተኛ ድርሻ የሚገዙ አካላት የገንዘባቸውን ምንጭ እንዲያሳውቁ የሚያስገድድ ነው።

መመሪያው፣ የአክሲዮን ዝውውሮች ግልጽና ዓለማቀፍ መስፈርቶችን ባሟላ መልኩ እንዲካሄዱ ለማረጋገጥ ያስችላል ተብሏል።

ባንኩ ረቂቅ መመሪያውን ለባለድርሻ አካላት ውይይት ማቅረቡን በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ገልጧል።

ዋዜማ-

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢመማ 23ኛ ጠቅላላ ጉባኤ በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተሞች ተካሔደ

የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር 23ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የመክፈቻው ሥነ_ሥርዓት...

ሐጅ ኡመር ኢድሪስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የቀድሞው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ...