ቢዝነስ ዜና

ዘመን ባንክ ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ አገኝ

ዘመን ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ10.2 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ። የባንኩ ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ ከሐምሌ 17 እስከ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን፣ በዕለቱም የባንኩ አጠቃላይ የሀብት መጠን 116 ቢሊየን ብር...

የኢትዮጵያ የንግድ ተቋማት በቴክኖሎጂ ድክመት ምክንያት የዓለም አቀፍ ገበያን እምነት እያጡ ነዉ

በኢትዮጵያ 43 ሺህ የውጭ ንግድ ፍቃድ ያላቸው ነጋዴዎች ቢኖሩም፣ አብዛኞቹ መሠረታዊ የሆነ የቴክኖሎጂ ኮሙኒኬሽን ሲስተም የሌላቸው በመሆኑ የዓለም አቀፍ ገዢዎችን እምነት ለማግኘት መቸገራቸው ተነገረ። በአሎሃ ቪስታ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ በተካሄደ የቢዝነስ ጉባኤ መድረክ ላይ እንደተጠቆመው፤...

ኢትዮ ቴሌኮም የደንበኞቹ ቁጥር ከ90 ሚሊየን በላይ ደረሰ

የኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት የተቋሙ ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፣ ኢትዮ ቴሌኮም በገጠርና በከተማ ባከናወነው የኔትወርክ ማስፋፋት ስራ የደንበኞቹ ቁጥር 90 ነጥብ 1 ሚሊየን መድረሱን አስታውቀዋል። የደንበኞቹ ቁጥር ከባለፈው...

የኢትዮጵያን የሪል እስቴት ዘርፍ ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ታሪካዊ የትብብር ስምምነት ተፈረመ

​ ግዮን መጽሔት :- የኢትዮጵያ ሪል እስቴት አልሚዎች ማህበር (EREDA) እና ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማ. ዛሬ ሐሙስ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በዶክሳ ቢሮ ዉስጥ የሁለቱ ተቋማት የስራ ሃላፊዎችና ጋዜጠኞች እንዲሁም ጥሪ...

ሱልጣን ቢን ኻሊፋ ግሩፕ በኢትዮጵያ በሆቴል ዘርፍ ሊሰማራ ነው

በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከሱልጣን ቢን ኻሊፋ ግሩፕ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በኢንቨስትመንት ዕድሎችና በትብብር መስኮች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አካሄዱ። በግሩፑ የኻሊዲያ ሆቴል ጄነራል ማናጀር በሆኑት ሼኖል ሳሪሼን...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች