ባሕር ማዶ

ዓለምን ያስጨነቀው የኢራን ፈንጂ

ኢራን በዓለም አቀፍ የነዳጅ ንግድ ውስጥ ቁልፍ መተላለፊያ በሆነው የሆርሙዝ ሰርጥ ላይ የባህር ላይ ፈንጂዎችን መጥመድ መጀመሯ በቀጠናው ያለውን ወታደራዊ ውጥረት ወደ አዲስ ምዕራፍ አሸጋግሮታል። የአሜሪካ የስለላ ተቋማትና የሲኤንኤን ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት፣ የኢራን አብዮታዊ ዘብ (IRGC)...

በእስራኤል ባለፉት 24 ሰዓታት 191 ሰዎች ቆሰሉ

የእስራኤል የጤና ሚኒስቴር ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በነበረው ውጥረት 191 እስራኤላውያን ቆስለው ወደ ሆስፒታሎች መግባታቸውን ይፋ አድርጓል። ከተጎዱት መካከል ወታደሮችና ሲቪሎች የሚገኙበት ሲሆን፣ የአንዳንዶቹ ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑ ተገልጿል። ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ አንስቶ እስካሁን 2,339 ሰዎች የሕክምና...

ኢራን በጎረቤት ሀገራት ላይ ጥቃት አለመሰንዘሯን አስታወቀች

የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኢል ባጋሃይ፤ ሀገራቸው በቱርክ፣ በቆጵሮስ እና በአዘርባጃን ላይ ጥቃት ፈጽማለች ተብሎ የሚናፈሰውን መረጃ አስተባበሉ። ባለፈው ሳምንት ተፈጽመዋል የተባሉትን ጥቃቶች አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፤ ከኢራን ግዛት የተሰነዘረ ምንም ዓይነት ጥቃት አለመኖሩን...

በኳታር በሀሰተኛ መረጃ ስርጭት የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

በኳታር ሀሰተኛ መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያ በማሰራጨትና ህገ-ወጥ ቪዲዮዎችን በመቅረጽ የተጠረጠሩ 313 የተለያዩ ብሄረሰቦች ያሏቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀገሪቱ የወንጀል ምርመራ ዋና ዳይሬክቶሬት አስታወቀ። በኢኮኖሚ እና የሳይበር ወንጀል መከላከል ዳይሬክቶሬት አማካኝነት የተወሰደው ይህ እርምጃ፣ ግለሰቦቹ...

በሊባኖስ ሲቪሎች ላይ የተፈጸመው የነጭ ፎስፈረስ ጥቃት

የእስራኤል ጦር በደቡብ ሊባኖስ ዮህሞር መንደር በሚገኙ ሲቪሎች ላይ ዓለም አቀፍ ሕግን የጣሰ የነጭ ፎስፈረስ ጥቃት መፈጸሙን ሂዩማን ራይትስ ዎች (HRW) ይፋ አደረገ። ድርጅቱ ባደረገው ጥልቅ ምርመራ፣ የካቲት 24 ቀን 2026 የተፈጸመው ይህ ጥቃት M825-series...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች