ነጻ ሐሳብ

ከኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ጋር ምንም ዓይነት ዝምድና የለንም!

ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማአያሌው ከበደ ተሰማ እንደኔ መረዳት አባ ይባስ ከቤ የመጨረሻ ዘመኑን እንዳዘነ፣ እንዳለቀስና እንደቆዘመ ቁጭቱን አምቆ፣ የሆድ የሆዱን የሚያጫውተው አጥቶ፣ ለርሱ ባዕድ በሆነ ዓለምና አኗኗር ውስጥ ነው ያለፈው፡፡ የመጨረሻ ዓመታቱ የሀዘን፣ የሱባዔና የብቸኝነት...

አማራን ለማጥፋት ይሞከራል እንጂ አይሳካም!

ከወርቁ ተስፋዬ ሌ/ጀኔራል ጃገማ ኬሎን የማያውቅ ኢትዮጵያዊ ያለ አይመስለኝም፡፡ እኝህ ከቤተሰቦቻቸው የመጨረሻ ልጅ ሲሆኑ በአባታቸው የፈረስ ስም የሚጠሩ ሲሆን ጃገማ በኦሮምኛ ‹‹ኃይለኛ›› ማለት ነው፡፡ ፋሺስት ኢጣሊያ በዓደዋ ጦርነት የተሸነፈውን ሽንፈት ከአርባ ዓመታት በኋላ ቂሙን ለመበቀል ዘመናዊ...

አድሮ ቃሪያ የሆነብን የትግራይ ክልል ፖለቲካ

አዳነ ጥላሁን ዳኜ (ወልድያ) በፌደራል መንግሥቱና በትግራይ አማፂ ቡድን መካከል ፕሪቶሪያ ላይ የተደረገው የሰላም ስምምነት ስለመፈፀሙ በሰማንበት ወቅት ድርጊቱን በማመን ፈንታ የተጠራጠርን ብዙዎች ነን፡፡ በበኩሌ በግዮን መፅሔት ላይ የሰላም ስምምነቱ ጊዜ መግዥያ እንዳይሆን በሚል የሚሰማኝን...

መንግሥት ያሻውን እንዲፈጽም የኢትዮጵያ ሕዝብ በምርጫ ፈቅዷልን?

ፕሮፌሰር ኃይሌ ላሬቦ አገራችን በውጥንቅጥ ባለችበት በዚህ ወቅት ከፋፋይ ሐሳብ መሰንዘር ተገቢም የማይመከርም ቢሆን፣ ግን ስለዚህ ሲባል ዝምታን መምረጥ ሐቅን ለሐሰት ከመሠዋት አያንስም። ውሸት ቢደጋገም እየዋለ እያደር የሐቅነትን ዳባ ለብሶ፣ እሳት ጐርሶ፣ ራሱን በእውነትነት ከመተካት ወደኋላ...

ሕይወትን በአማራጭ የተሞላች የሚያደርግ የቋንቋ እውቀት

መታሰቢያ መልአከሕይወት ቋንቋ ለሰው ልጆች መግባቢያ ከመኾን የዘለለ ሌላ ፋይዳ የለውም፡፡ ከመግባቢያ ውጪ ቋንቋ ሊኖረው የሚችለው ፋይዳ የሰው ልጆችን ኪነጥበባዊ ፍላጎት አገልግሎት ላይ ለማዋል ሊጠቅም ይችላል፡፡ በዓለማችን ከሚነገሩ በሺ የሚቆጠሩ ቋንቋዎች ሕይወት በአማራጭ የተሞላ እንዲኾን...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች