የግዮን እንግዳ

‹‹ማኅበራችን ኢትዮጵያን የአፍሪካ ሪል ስቴት ማኅበር አባል አድርጓል››

የካቦድ ማርኬቲንግ ሶሉሽን እና የዶክሳ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ኤዶም ዳምጠው ‹‹አዲስ አበባ የአፍሪካ ኢንቨስትመንት መናኸሪያ እንድትኾን ነው የምናልመው›› በግዮን መጽሔት :- ንግዱ ዓለም ስኬት በአንድ ጀምበር የሚገኝ ድል ሳይሆን በጽናት፣ በእውቀትና በማያወለዳ ቆራጥነት...

“ጥሩ ፕሮጀክቶችን ይዘን ነው ወደ ከተማው መምጣት የምንፈልገው”

ኤዶም ዳምጠው ግዮን መጽሔት :- በንግዱ ዓለም ስኬት በአንድ ጀምበር የሚገኝ ድል ሳይሆን በጽናት፣ በእውቀትና በማያወለዳ ቆራጥነት የሚገነባ ረጅም መንገድ ነው፡፡ በመጽሔታችን እንግዳ አድርገን ያቀረብናት ግለሰብ ይህንኑ እውነት በሕይወት ተሞክሮዋ ያስመሰከረች ብርቱ...

“ሪልስቴቶች ስማቸውን ማጽዳት አለባቸው”

"አዲስ አበባ የአፍሪካ የዲፕሎማሲ ማዕከል መሆኗን ዳግም ያረጋግጣል" ‹‹ሕዝባችን ማን ምን እንደሚሠራ ጠንቅቆ ያውቃል›› አቶ አለማየሁ ከተማ(የኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት) የግዮን መጽሔት እንግዳ የሆኑት አቶ አለማየሁ ከተማ የማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ናቸዉ። የሪልስቴት አልሚዎች ሌቦችና ሕዝብ...

‹‹ሀገር ጥለው የጠፉና ድርጅቶቻቸውን ለመዝጋት የተገደዱ አሉ››

አቶ አለማየሁ ከተማ(የኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት) ግዮን መጽሔት :- በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ የሪልስቴት ዘርፍ ከፍተኛ የሥራ ዕድል የመፍጠርና የከተማ ገጽታን የመለወጥ አቅም ቢኖረውም፣ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን በገቡት ቃል መሠረት ቤቶችን የማያስረክቡ...

‹‹ለግድያ የወለወለውን መሣሪያ ዘቅዝቆ ሲመለስ ባይ ደስ ይለኛል››

ጠበቃ መሠረት ሥዩም ግዮን መጽሔት :- ባለፈው ከማኩታ የሕግ አገልግሎት መሥራችና ማኔጂንግ ፓርትነር ከኾነችው መሠረት ሥዩም ጋር በልጅነት ሕይወቷና ወደ ጥብቅና ሙያ ለመግባት ምክንያት በኾኗት ጉዳዮች ዙርያ እንዲሁም በዘርፉ እስካሁን የተጓዘችባቸውን መንገዶች...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች