የግዮን እንግዳ

“ጥሩ ፕሮጀክቶችን ይዘን ነው ወደ ከተማው መምጣት የምንፈልገው”

ኤዶም ዳምጠው ግዮን መጽሔት :- በንግዱ ዓለም ስኬት በአንድ ጀምበር የሚገኝ ድል ሳይሆን በጽናት፣ በእውቀትና በማያወለዳ ቆራጥነት የሚገነባ ረጅም መንገድ ነው፡፡ በመጽሔታችን እንግዳ አድርገን ያቀረብናት ግለሰብ ይህንኑ እውነት በሕይወት ተሞክሮዋ ያስመሰከረች ብርቱ...

“ሪልስቴቶች ስማቸውን ማጽዳት አለባቸው”

"አዲስ አበባ የአፍሪካ የዲፕሎማሲ ማዕከል መሆኗን ዳግም ያረጋግጣል" ‹‹ሕዝባችን ማን ምን እንደሚሠራ ጠንቅቆ ያውቃል›› አቶ አለማየሁ ከተማ(የኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት) የግዮን መጽሔት እንግዳ የሆኑት አቶ አለማየሁ ከተማ የማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ናቸዉ። የሪልስቴት አልሚዎች ሌቦችና ሕዝብ...

‹‹ሀገር ጥለው የጠፉና ድርጅቶቻቸውን ለመዝጋት የተገደዱ አሉ››

አቶ አለማየሁ ከተማ(የኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት) ግዮን መጽሔት :- በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ የሪልስቴት ዘርፍ ከፍተኛ የሥራ ዕድል የመፍጠርና የከተማ ገጽታን የመለወጥ አቅም ቢኖረውም፣ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን በገቡት ቃል መሠረት ቤቶችን የማያስረክቡ...

‹‹ለግድያ የወለወለውን መሣሪያ ዘቅዝቆ ሲመለስ ባይ ደስ ይለኛል››

ጠበቃ መሠረት ሥዩም ግዮን መጽሔት :- ባለፈው ከማኩታ የሕግ አገልግሎት መሥራችና ማኔጂንግ ፓርትነር ከኾነችው መሠረት ሥዩም ጋር በልጅነት ሕይወቷና ወደ ጥብቅና ሙያ ለመግባት ምክንያት በኾኗት ጉዳዮች ዙርያ እንዲሁም በዘርፉ እስካሁን የተጓዘችባቸውን መንገዶች...

“ሕገ መንግሥቱ መገንጠልን ይፈቅዳል ፤ ሕዝቡ ደግሞ ኢትዮጵያ እንድትቀጥል ዋጋ ይከፍላል”

አቶ ፍሬሕይወት ሳሙኤል(የ‹‹ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች›› መጽሐፍ ደራሲ) ግዮን መጽሔት :- አቶ ፍሬሕይወት ሳሙኤል በቅርቡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያስመረቁት ‹‹ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች›› የሚለው መጽሐፋቸው በብዙ የሕግ፣ የታሪክና የፖለቲካ ሰዎች ዘንድ አነጋጋሪ መጽሐፍ ኾኗል፡፡ ፀሐፊው ፍሬሕይወት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች