ስፖርት

ዮሚፍ ቀጀልቻ የግማሽ ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰን ሰበረ

ኢትዮጵያዊው አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በአርጀንቲና የተካሄደውን የቦነስ አይረስ ግማሽ ማራቶን #ውድድር 56 ደቂቃ ከ51 ሰኮንድ በሆነ ጊዜ በማጠናቀቅ የግማሽ ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰንን ዳግም አሻሽሏል። ​ዮሚፍ ኡጋንዳዊው ጃኮብ ኪፕሊሞ በሊዝበን ያስመዘገበውን የ57 ደቂቃ ከ20...

ኢትዮጵያ የ2028ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ለማስተናገድ ለካፍ ጥያቄ አቀረበች

ኢትዮጵያ የ2028ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ለማስተናገድ ጥያቄዋን ያቀረበችበትን ሰነድ ለአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) አስገብታለች፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከኢፌዴሪ መንግሥት ጋር በጋራ አስፈላጊ ሰነዶችን ያካተተ ዶክመንት ለካፍ ማስገባቱን አስታውቋል፡፡ በዚህም ኢትዮጵያ ትልቁን አህጉራዊ የእግር ኳስ ድግስ...

የእግር ኳስ ሰው ፍስሐ ወልደአማኑኤል እረፍት ተሰማ

ፌዴሬሽናችን የድርጅት ቅርፁን በያዘበት በ1985 ጋሽ ፍስሃ የመጀመሪያው የፌዴሬሽኑ ፕሬዚደንት ሆኖ ተመርጦ ነበር:: ከ1985 ጀምሮ ለቀጠሉት ለ፵፪ አመታት ያለማቋረጥ በፌዴሬሽኑ አመታዊ በአል ላይ ተገኝቷል:: በ2026 በአላችን ላይ በህመም ምክንያት ሊገኝ ባለመቻሉ አለመኖሩ አጉድሎ ነበር:: የፕሬዚደንትነቱን...

በዓለም ከ20 ዓመት በታች ሻምፒዮና ኢትዮጵያ 2ኛ የወርቅ ሜዳሊያ አገኝች

በሴቶች 3 ሺህ ሜትር የተወዳደሩት  ዮርዳኖስ ጽጋብ እና ሽቶ ጉሚ 1ኛ እና 2ኛ በመሆን ውድድራቸውን አጠናቀዋል። ዮርደዳኖስ ጽጋብ የውድድሩ አሸናፊ ስትሆን ርቀቱን ለማጠናቀቅ 8:43.65 ወስዶባታል። ሽቶ ጉሚ 8:45.06 በሆነ ጊዜ 2ኛ በመሆን የብር ሜዳሊያ ስታገኝ፣ ዩጋንዳዊቷ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች