በ”ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ በሦስት ወራት ከ98 ሚሊዮን ዶላር በላይ ተገኝ

Date:

በ2017 በጀት ዓመት 4 ነጥብ 3 ቢሊዮን ዶላር በተኪ ምርት የውጭ ምንዛሪ መገኘቱን የጠቆመው የኢንዱስትሪ ሚኒስትር፣ በተያዘው በጀት ዓመት ደግሞ 5 ነጥብ 9 ቢሊዮን ዶላር ለማግኘት መታቀዱን አስታውቋል።

ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እንደተናገሩት ባለፉት ሦስት ወራት ወደ ውጭ ከተላከ ምርት ከ98 ሚሊዮን ዶላር በላይ መገኘቱንና ይህ ውጤት በ”ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ ችግሮችን በመፍታት ምርታማነትን በማሳደግና ባለሃብቶችን በመሳብ እንደተገኘ ገልጸዋል።

Ethiopia

etbusinessview

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢመማ 23ኛ ጠቅላላ ጉባኤ በአዲስ አበባ እና በአዳማ ከተሞች ተካሔደ

የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር 23ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የመክፈቻው ሥነ_ሥርዓት...

ሐጅ ኡመር ኢድሪስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የቀድሞው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ...

ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ

ከባንኮች ከፍተኛ ድርሻ የሚገዙ አካላት የገንዘባቸውንምንጭ እንዲያሳውቁ የሚያስገድድ ረቂቅ...