‘ቨርቹዋል ስተዲ’ አርቲስት ሰሎሜ አዳምን ብራንድ አምባሳደር አድርጎ መረጠ

Date:

ቨርቹዋል እስተዲ አርቲስት ሰሎሜ አዳምን የድርጀቱ ብራንድ አምባሰደር አድርጎ መረጠ። ድርጅቱ ላለፉት 3 ዓመታት ከ 4ኛ እስከ 12ኛ ያሉ ተማሪዎችን ብቃት ባላቸው መምህራን፤ በበይነ መረብ ሲያስጠና መቆየቱን ገልጿል።

ተማሪዎች ባሉበት ሆነው ቋንቋ እና የተለያዩ አጫጭር ሥልጠናዎችን እየተከታተሉ ነው ያለው ድርጅቱ፤ በቀላሉ ለመማር የሚረዱ መንገዶችን በመጠቀም እያስተማረ እንደሆነ አስታውቋል።

ከዚህ በተጨማሪም ለክልልና የሀገር ዓቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ልዩ ድጋፍና እገዛ እንደሚያደርግ የገለጸ ሲሆን፤ በቀጣይም የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለማጠናከር ብራንድ አምባሳደር መምረጡን ጠቁሟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የህዳሴ ግድቡ ውዝግብ በፖለቲካዊ ሳይሆን በቴክኒካዊ መንገድ መፈታት አለበት

በአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ፣ እና የመካከለኛው ምስራቅ...

የ7 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ አለመከናወኑ ተገለጸ

በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሚተዳደሩ 7 የጋራ መኖሪያ...

የቀድሞው የኬንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የቀድሞው የኬንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ በ80 ዓመታቸው ከዚህ...