አንዳንድ የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት በአባይ ወንዝ እኔ ብቻ ልጠቀም የሚለው አቋማቸው እንደከሸፈ ሊገነዘቡ ይገባል

Date:

ታላቁ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ የቅኝ ግዛት አስተሳሰብን በመቀልበስ የተፋሰሱን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ቁልፍ የትብብር መሠረት መሆኑን  የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።

በሁለተኛው የኢትዮጵያ ውሃና ኢነርጂ ሳምንት መክፈቻ ባደረጉት ንግግር፤ ሀገሪቱ በውሃና ኢነርጂ ልማት ዘርፍ የምታከናውናቸው ተግባራት በድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ አስተማማኝ የውሃ ፍሰት በመፍጠር ጎረቤት ሀገራትን ተጠቃሚ እንዳደረገ አንስተዋል።

የኢትዮጵያ የውሃ፣ የነፋስና የጸሐይ የኃይል አቅርቦት ልማት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን በመቀነስ በቀጣናው አስተማማኝ የሆነ የታዳሽ ኃይል አቅርቦትን እየፈጠረ መሆኑንም ገልጸዋል።

ከጥቅምት 17 – 21 ባሉት ቀናት በሚካሄደው 2ኛው የኢትዮጵያ ውሃና ኢነርጂ ሳምንት፤ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት ወቅት ኢትዮጵያ ከተፋሰሱ ሀገራት ጋር ባከናወነችው የትብብር ተግባራት ዙሪያ የማስገንዘብ ሥራ እንደሚከናወን ጠቁመዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያን ከ500 በላይ ላመጡ ተማሪዎች ማበረታቻና እውቅና ተሰጠ

በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከ500 በላይ...

በኖኖ ጃዊ ቀበሌ የሚኖሩ 14 ኦርቶዶክሳውያን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ

በአርሲ ሀገረ ስብከት ጉና ወረዳ በሚገኘ ኖኖ ጃዊ ቀበሌ...

ትራምፕ ከጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በንግድ እና ወሳኝ ማዕድናት ላይ ንግግር አደረጉ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማክሰኞ እለት የጃፓን የመጀመሪያዋ...

ኢንፊኒክስ ኢትዮጵያ እና ተግባረ-ዕድ አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ

በትራንስሽን ማኑፋክቸሪንግ ኃ.የተ.የግ.ማ ባለቤትነት የተያዘው ኢንፊኒክስ እና የአዲስ አበባ...