የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት ሎጂስቲክስ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ተሾመ

Date:

የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን (ኢማባ) ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አብዱልበር ሸምሱ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ሆነዉ መሾማቸዉን የባለሥልጣኑ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።

አብዱልበር ሸምሱ ከመጋቢት 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 03 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት መርተዋል።

በኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን በቆዩበት ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያን ሎጂስቲክስ ትራንስፎርም የማድረግ ሂደት እንዲፋጠን እና የሞጆ ደረቅ ወደብ የአረንጓዴ የሎጂስቲክስ ማዕከል መሰረተ ልማት ከነበረበት ችግሮች ተላቆ የመጨረሻ ምዕራፍ እንዲደርስ አስተዋጽኦ ማድረጋቸው ይነገራል።

CapitalNews

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

BYD ከ115,000 በላይ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ላይ ማሻሻያ እንደሚያስፈልጋቸው ገለጸ

የቻይናው ግዙፉ የኤሌትሪክ መኪኖች አምራች ቢ.ዋይ.ዲ በዲዛይንና በባትሪ ተከላ...

የትራምፕን ንግግር የህንድ መንግስት ስለ ጉዳዩ ምንም የማዉቀዉ ነገር የለም ብሏል

የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የሩሲያን ነዳጅ ላለመግዛት መስማማታቸውን...

አቶ አህመድ ሽዴ ከእንግሊዝ የዓለም አቀፉ የልማት እና የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከእንግሊዝ የአለም አቀፍ የልማት...