የዶናልድ ትራምፕ ንግግርን ተስተጓጎለ

Date:

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በእስራኤል ፓርላማ ተገኝነተው እያካሄዱ የሚገኙትን ንግግር አንድ እስራኤላዊ የፓርላማ አባል አስተጓጉለዋል፡፡

የእስራኤል ፓርላማ አባል የሆኑት እኚህ ግለሰብ ለፍልስጤም እውቅና ይሰጥ የሚል ፅሁፍን በመያዝ እና በማስተጋባት የትራምፕን ንግግር አቋርጠዋል፡፡

ግለሰቡን የክነሴት አባላትና የደህንነት ባለሞያዎች በፍጥነት ከፓርላማው ለቀው እንዲወጡ ሲደረግም ተስተውሏል፡፡

ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው እጅግ ፍጥነት የተሞላው እርምጃ ሲሉ ንግግራቸውን ቀጥለዋል፡፡ዘገባው የሮይተርስ ነው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የህዳሴ ግድቡ ውዝግብ በፖለቲካዊ ሳይሆን በቴክኒካዊ መንገድ መፈታት አለበት

በአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ፣ እና የመካከለኛው ምስራቅ...

የ7 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ አለመከናወኑ ተገለጸ

በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሚተዳደሩ 7 የጋራ መኖሪያ...

የቀድሞው የኬንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የቀድሞው የኬንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ በ80 ዓመታቸው ከዚህ...