የግራንድ ስላም አትሌቲክስ ውድድር ድርቤ ወልተጂ አሸነፈች

Date:

ድርቤ ወልተጂ በፊላደልፊያ ግራንድ ስላም ትራክ የሴቶች 800 ሜትርን አሸነፈች።

ድርቤ የቦታው ክብረወሰን በሆነ 1:58.94 ሰዓት በመግባት የውድድሩ ሻምፒዮን ሆናለች።

ድርቤ የፊላደልፊያ ግራንድ ስላም ሻምፒዮን ለመሆን የበቃችው በ1500 ሜትር ውድድር ላይም ድል ቀንቷት 24 ነጥብ በማግኘቷ ነው።

በጃማይካ ኪንግስተን የግራንድ ስላም ውድድር ለይም አሸናፊ የነበረችው ድርቤ ወልተጂ አጠቃላይ አሸናፊ ለመሆን በሚደረገው ፉክክር የሰበሰበችው ነጥብ አምስተኛ  ደረጃ ላይ አስቀምጧታል።

የግራንድ ስላም ትራክ የመጨረሻ ውድድሮች ከሰኔ 27-29 2025 በሎስ አንጀለስ  የሚደረግ ይሆናል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

BYD ከ115,000 በላይ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ላይ ማሻሻያ እንደሚያስፈልጋቸው ገለጸ

የቻይናው ግዙፉ የኤሌትሪክ መኪኖች አምራች ቢ.ዋይ.ዲ በዲዛይንና በባትሪ ተከላ...

የትራምፕን ንግግር የህንድ መንግስት ስለ ጉዳዩ ምንም የማዉቀዉ ነገር የለም ብሏል

የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የሩሲያን ነዳጅ ላለመግዛት መስማማታቸውን...

አቶ አህመድ ሽዴ ከእንግሊዝ የዓለም አቀፉ የልማት እና የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከእንግሊዝ የአለም አቀፍ የልማት...