ሽልማቱ ለሜቄዶንያ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር ማስታወሻ ይሁንልኝ

Date:

የ2025 የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ሽልማትን ለሜቄዶንያ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር መታወሻነት እንዲሆንለት ሰይፉ ፋንታሁን ጠይቋል፡፡

በሚዲያው ዘርፍ የዘንድሮ የ2025 የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ተሸላሚ የሆነው ታዋቂው የመገናኛ ብዙሃን ባለሞያው ሰይፉ ፋንታሁን ይህ ሽልማት ሜቄዶንያን ለማስታወስ ሊሆን እንደሚገባ አስታውቋል፡፡

በዘንድሮ የ2025 የአፍሪካ ኢምፓካት አዋርድ የአየር መንገዱ አቶ መስፍን ጣሰው፣ አትሌት መሰረት ደፋር፣ ድምፃዊ መሃሙድ አህመድ፣ ጆ ማሞ እና ሰይፉ ፋንታሁንን ተሸላሚ አድርጓል፡፡

ይህ አመታዊ የእውቅና ሽልማት ስነ ስርአት በአሜሪካና በአፍሪካ በሙያቸው ታላቅ ሥራ የሰሩ ግለሰቦችን ለማክበር የሚሰናዳ ነው።

በየአመቱ ከስፖርት፣ ከስነ ጥበብና ከስራ ፈጠራ ዘርፎች ለማህበረሰቦቻቸው ላበረከቱት አስተዋፅኦና ለለውጥ ላደረጉት የላቀ ተሳትፎ ከየዘርፉ ተመርጠው የሚሸለሙበትም መድረክ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የስደትና መፈናቀል ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል

በተባበሩት መንግሥታት የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ኢትዮጵያ ውስጥ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ እና ፕሬዚዳንት አልሲሲ ፊት ለፊት ሊገናኙ?

አብይ አህመድ እና አበዱልፈታህ አልሲሲ ፊትለፊት እንዲገናኙ እንደምትፈልግ አሜሪካ...

በትግራይ ጦርነትን ከማስቀረት ሰሞኑን እየተካሄዱ ያሉት ሰልፎች መበረታት አለባቸው

ላለፉት ተከታታይ ቀናት በርካታ ጥያቄዎችን ያነገቡ የቀድሞ ተዋጊዎች በትግራይ...

ግብፅ እና ሱዳን በዓባይ ውኃ እና በሱዳን ቀውስ ዙሪያ ተወያዩ

የግብፁ ፕሬዝደንት ዐብደል ፋታህ ኤል-ሲሲ የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር...