ኢትዮጵያ ሁለት ሺህ መካከለኛ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ገነባች

Date:

ግንባታው ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ እንደተከናወነ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናግረዋል።

ባለፉት ስድስት ዓመታት ከ10 ሺህ በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እድሳት እንደተደረገም አስታውቀዋል።

ከሚያዚያ ወር መጨረሻ ጀምሮ የኢትዮጵያ ኪናዊ ውጤቶችና ባህላዊ እሴቶች ለብሪክስ አባል ሀገራት የማስተዋወቅ ሥራ እንደሚሠራም ገልጸዋል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አሜሪካ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ አየር ወለዶቿን መላኳን አረጋገጠች

የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር ፔንታገን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የእግረኛ እና...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር የሚደረግን ውይይት ውድቅ ማድረጓ ጥልቅ አለመተማመን እንዳለ ያሳያል

ዋሺንግተን ንግግር እየተደረገ መሆኑን ስትገልጽ ቴህራን በበኩሏ ወዲያውኑ ውድቅ...

የቀድሞዋ ርዕሰ ብሔር ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የፎርብስ የሕይወት ዘመን ትጋት ተሸላሚ ሆኑ

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ርዕሰ ብሔር ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ በደቡብ አፍሪካ...