የፓሪስ እና ሮተርዳም ማራቶን

Date:

የፓሪስ ማራቶን በሴቶች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አሸንፏል ።

አትሌት በዳቱ ሂርጳ በ 2 :20.45 በመግባት በአንደኝነት ፣አትሌት ደራ ዲዳ 2: 20.49 በመግባት ሁለተኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፏል ።

በሌላ ዜና የሮተርዳ ማራቶን በሴቶች አትሌት አሚናት አህመድ በ2:22.14 ሁለተኛ ደረጃ ይዛ ስታጠናቅቅ ፣አትሌት አዝመራ ገብሩ በ2:22.15 ሶስተኛ ፣አትሌት ጥሩዬ መስፍን በ 2:22.27 አራተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።

በወንዶች የማራቶን ውድድር አትሌት ጫላ ረጋሳ በ2:05.07 ሁለተኛ፣አትሌት ጭምዴሳ ደበሌ በ2:05.26 ስስተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

BYD ከ115,000 በላይ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ላይ ማሻሻያ እንደሚያስፈልጋቸው ገለጸ

የቻይናው ግዙፉ የኤሌትሪክ መኪኖች አምራች ቢ.ዋይ.ዲ በዲዛይንና በባትሪ ተከላ...

የትራምፕን ንግግር የህንድ መንግስት ስለ ጉዳዩ ምንም የማዉቀዉ ነገር የለም ብሏል

የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የሩሲያን ነዳጅ ላለመግዛት መስማማታቸውን...

አቶ አህመድ ሽዴ ከእንግሊዝ የዓለም አቀፉ የልማት እና የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከእንግሊዝ የአለም አቀፍ የልማት...