በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የልብ ቀዶ ህክምና ተካሄደ

Date:

ዶክተር ፈቀደ አጉአር እና የህክምና ቡድናቸው በኢትዮጵያ የመጀመሪያ አይነት የሆነ የልብ ቀዶ ህክምና በስኬት አካሄዱ።

አንዳንድ መረጃዎች አንደሚያመለክቱት የልብ ህመም አይነቱ ብዙም የማይከሰት ነው ። ምንአልባት ከ100,000 ሺ በ1 ሰው ላይ ሊገኝ ይችላል ።
በሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት እና በህንድ ህመሙ ሲከሰት ይስተዋላል ።

ቅዳም 6 ሰዓት የፈጀ Sub-Mitral aneurysm repair along with Mitral valve replacement የተሰኘ የልብ ቀዶ ህክምና ለ31 አመት ወጣት ተካሂዷል ።
ዶክተር ፈቃደ አጉአርም ተከታዩን መልዕክት አስተላልልፈዋል ።

ስድስት ሰአታት በፈጀው የልብ ቀዶ ጥገና የአገር በቀል የልብ ቀዶ ጥገና ቡድን በሀገራችን ለመጀመርያ ጊዜ Sub-Mitral aneurysm repair along with Mitral valve replacement በትላንትናው እለት አከናውኗል. በቀጣዩ ቀን(ዛሬ) ጥዋት ታካሚያችን አቤ ላይ ያየነው ፈገግታ ድካማችንን አጥቦታል.

In a six hours long heart surgery local cardiac team of Ethiopia successfully performed the first Sub-Mitral aneurysm repair along with Mitral valve replacement for a 31 years old patient.

ከሁሉ አዲስ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ የመረጃ ነጻነት አዋጅ ጸደቀ

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት...

በደቡብ አፍሪካ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተላለፈ ማስጠንቀቂያ

በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኢምባሲ በሀገሪቱ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እየተከታተለና...

በበጀት አመቱ 22.9 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሠራ ነው

ከታቀደው 22 ነጥብ 9 ሚሊዮን ዶላር ኩንታል እስካሁን  20...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...