በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የልብ ቀዶ ህክምና ተካሄደ

Date:

ዶክተር ፈቀደ አጉአር እና የህክምና ቡድናቸው በኢትዮጵያ የመጀመሪያ አይነት የሆነ የልብ ቀዶ ህክምና በስኬት አካሄዱ።

አንዳንድ መረጃዎች አንደሚያመለክቱት የልብ ህመም አይነቱ ብዙም የማይከሰት ነው ። ምንአልባት ከ100,000 ሺ በ1 ሰው ላይ ሊገኝ ይችላል ።
በሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት እና በህንድ ህመሙ ሲከሰት ይስተዋላል ።

ቅዳም 6 ሰዓት የፈጀ Sub-Mitral aneurysm repair along with Mitral valve replacement የተሰኘ የልብ ቀዶ ህክምና ለ31 አመት ወጣት ተካሂዷል ።
ዶክተር ፈቃደ አጉአርም ተከታዩን መልዕክት አስተላልልፈዋል ።

ስድስት ሰአታት በፈጀው የልብ ቀዶ ጥገና የአገር በቀል የልብ ቀዶ ጥገና ቡድን በሀገራችን ለመጀመርያ ጊዜ Sub-Mitral aneurysm repair along with Mitral valve replacement በትላንትናው እለት አከናውኗል. በቀጣዩ ቀን(ዛሬ) ጥዋት ታካሚያችን አቤ ላይ ያየነው ፈገግታ ድካማችንን አጥቦታል.

In a six hours long heart surgery local cardiac team of Ethiopia successfully performed the first Sub-Mitral aneurysm repair along with Mitral valve replacement for a 31 years old patient.

ከሁሉ አዲስ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...