ትራምፕ በእስራኤል ፓርላማ የተናገሯቸው ዋና ዋና ነጥቦች

Date:

🟠 በመካከለኛው ምስራቅ የሽብርና የሞት ዘመን አብቅቷል፣ ቀጣናውም “አዲስና ታሪካዊ ዘመን” እያየ ነው።

🟠 ያለ ልዩ ተደራዳሪው ዊትኮፍ፤ “ዓለም ሦስተኛ የዓለም ጦርነት ሊገጥማት ይችል ነበር።”

🟠 ዊትኮፍ ሞስኮን ከጎበኘ በኋላ ከፑቲን ጋር “ብዙ አስደሳች ነገሮችን” እንደተወያየ ሪፖርት አድርጓል።

🟠 በመካከለኛው ምስራቅ ሰላም ከማምጣት የዩክሬንን ግጭት መፍታት ቀላል ነው።

🟠 ራሳቸውን ተፈጥሯዊ ሰላም ፈጣሪ ሲሉ በመግለፅ፤ ጦርነቶችን በማስቆም እንደሚሳካላቸው አንስተዋል።

🟠 አሜሪካ ጦርነቶችን ለመጀመር ፍላጎት የላትም፤ ነገር ግን አስፈላጊ ከሆነ “ማንም አሸንፎ በማያውቀው ልክ” ታሸንፋለች።

🟠 የጋዛ ግጭት መቆም፤ “የፍልስጤማውያን የረዥም ጊዜ ቅዠት” እንዲያበቃ አድርጓል።

🟠 የኢራን የዩራኒየም ማበልጸጊያ ተቋማት ሳይወድሙ የጋዛ የሰላም ስምምነት እውን አይሆንም ነበር፡፡

🟠 ኢራን ከአሜሪካ ጋር “ስምምነት ላይ በመድረስ” ግንኙነቷን መደበኛ ለማድረግ ፈቃደኛነት እያሳየች ነው።

🟠 ከጋዛ ስምምነት በኋላ በዩክሬን ግጭት አፈታት ዙሪያ ትኩረት ለማድረግ አቅደዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ፣ የኤርትራና የህወሓት የቃላት ጦርነት ንሯል።ይዋጉ ይሆን?

ሶስቱም ኃይላት የጦር ኃይላቸዉን እያጠናከሩ፣ አዳዲስ ተዋጊ እየመለመሉ መሆናቸዉ...

የሐማስ ታጣቂዎች ከእስራኤል ጋር በመተባበር የተከሰሱ ሰባት ሰዎችን ገደሉ

ሰኞ እለት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ያለ ቪዲዮ እንደሚያሳየው...