ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የደረሠችውን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በቅርቡ ልትፈራረም ነው

Date:

የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ በመርህ ደረጃ የ3.5 ቢሊዮን ዶላር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ከአበዳሪዎቿ ጋር እንደደረሰች አስታውቀዋል።

ሚኒስተሩ የ2017 በጀት ዓመት ሶስተኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ባደረጉት ገለጻ ከአበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር በቅርቡ የመግባቢያ ሰነድ እንደሚፈረምና ከእያንዳንዱ አበዳሪ ሀገራት ጋር ዝርዝር ውይይቶች እንደሚደረጉ ይፋ አድርገዋል።

የዕዳ ጫናን በመቀነስ ረገድ በዚህ ዓመት ትልቅ ውጤት መገኘቱንም ሚኒስትሩ በገለጻቸው ጠቁመዋል።

@sputnik_ethiopia

📲
መተግበሪያ | 👉 X ላይ ይከተሉን

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

BYD ከ115,000 በላይ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ላይ ማሻሻያ እንደሚያስፈልጋቸው ገለጸ

የቻይናው ግዙፉ የኤሌትሪክ መኪኖች አምራች ቢ.ዋይ.ዲ በዲዛይንና በባትሪ ተከላ...

የትራምፕን ንግግር የህንድ መንግስት ስለ ጉዳዩ ምንም የማዉቀዉ ነገር የለም ብሏል

የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የሩሲያን ነዳጅ ላለመግዛት መስማማታቸውን...

አቶ አህመድ ሽዴ ከእንግሊዝ የዓለም አቀፉ የልማት እና የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከእንግሊዝ የአለም አቀፍ የልማት...