“ እንደ ሊቨርፑል መሆን እንፈልጋለን “ አርቴታ

Date:

የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በዚህ አመት ከሊቨርፑል የተሻለ መሆን እንደሚጠበቅበት ገልጸዋል።

“ ሊቨርፑል ባለፈው አመት የሊጉ አሸናፊ ነበሩ ምክንያቱም ሻምፒዮን መሆን ይገባቸዋል “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።

“ ባለፈው አመት ሊቨርፑል ምርጡ ቡድን ነበር “ ያሉት ሚኬል አርቴታ ወጥ አቋም ማሳየት እና በተለያዩ ሁኔታዎች ለማሸነፍ መንገድ ያገኘ ቡድን ነበር ብለዋል።

“ እኛም እንደ ሊቨርፑል መሆን እንፈልጋለን በዚህ አመት ከእነሱ የተሻለ መሆን እንፈልጋለን ” አርቴታ    

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብር እና የደቡብ ሱዳን ፓውንድ በዓለም ላይ ደካማ አፈጻጸም ካሳዩት ተርታ ተመደቡ

 የኢትዮጵያ ብር እና የደቡብ ሱዳን ፓውንድ እ.ኤ.አ በ2025 (ከታኅሣሥ...

የኢራን ጠቅላይ መሪ የደረሰባቸው ከፍተኛ እና አካል የሚያጎድል ጉዳት እንደሆነ ተዘገበ

የኢራን ጠቅላይ መሪነት ሥልጣንን ከተረከቡ ወዲህ በአካል ያልታዩት ሞጅታባ...

ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን የባህር ላይ የንግድ ጥምረት ለመመስረት ተስማሙ

ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን የንግድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ጅቡቲን የሚያካትት ባለሦስትዮሽ...

56 ዓመት ያስቆጠረው የዕውቀት በር የመጻሕፍ መሸጫ ተመሰገነ

ለባዊ ዓለም አቀፍ አካዳሚ " ትውልድን በስነ ጽሑፍ ማስተሳሰር...