ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን የባህር ላይ የንግድ ጥምረት ለመመስረት ተስማሙ

Date:

ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን የንግድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ጅቡቲን የሚያካትት ባለሦስትዮሽ የባህር ላይ ጥምረት ለመመስረት ተስማምተዋል።

ይህም ኢትዮጵያ የጅቡቲን ወደብ በብቃት በመጠቀም ከእስያ ሀገራት ጋር የምታደርገውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ ይረዳታል። በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ከፓኪስታን መድሃኒቶችን፣ አልባሳትን፣ ማዳበሪያን እና ሩዝን ጨምሮ በርካታ ምርቶችን እያስመጣች ሲሆን፣

ይህ አዲስ ስምምነት የሁለቱን ሀገራት የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ ያጠናክረዋል ተብሎ ይጠበቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...