ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን የባህር ላይ የንግድ ጥምረት ለመመስረት ተስማሙ

Date:

ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን የንግድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ጅቡቲን የሚያካትት ባለሦስትዮሽ የባህር ላይ ጥምረት ለመመስረት ተስማምተዋል።

ይህም ኢትዮጵያ የጅቡቲን ወደብ በብቃት በመጠቀም ከእስያ ሀገራት ጋር የምታደርገውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ ይረዳታል። በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ከፓኪስታን መድሃኒቶችን፣ አልባሳትን፣ ማዳበሪያን እና ሩዝን ጨምሮ በርካታ ምርቶችን እያስመጣች ሲሆን፣

ይህ አዲስ ስምምነት የሁለቱን ሀገራት የኢኮኖሚ ትስስር ይበልጥ ያጠናክረዋል ተብሎ ይጠበቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...