የሶሪያው ፕሬዚዳንት አሜሪካን የሚጎበኙ የመጀመሪያው የአገሪቱ መሪ ሊሆኑ ነው

Date:

የሶሪያ ፕሬዚዳንት አህመድ አል ሻራ በህዳር ወር መጀመሪያ ላይ በአሜሪካ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ በዚህም አሜሪካን የሚጎበኙ የመጀመሪያው የሶሪያ መሪ እንደሚሆኑ ተነግሯል፡፡

ፕሬዚዳንቱ በአሜሪካ በሚያደርጉት ጉብኝት በሶሪያ መልሶ ግንባታ ዙሪያ እንደሚወያዩ ተዘግቧል፡፡

ጉብኝቱ በሶሪያ ላይ ተጥለው የቆዩ ማዕቀቦችን ለማንሳትና በአሜሪካና ሶሪያ ግንኙነት መካከል አዲስ ምዕራፍ ለመክፈት ያስችላል ነው የተባለው፡፡

በሁለቱ ሀገራት መካከል በጣም ጠንካራ አጋርነት መመስረት እንፈልጋለን ያለው የሶሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ የፕሬዚዳንት አህመድ አል ሻራ ጉብኝት ይህን ለማሳካት ወሳኝ መሆኑን ገልጧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ መልክ የሚያሳዩ የአደባባይ ሐውልቶች

በኢትዮጵያ በተለይም በመዲናዋ ውስጥ የታሪክ ምዕራፎችን በአደባባይ ቆመው የሚያስመለክቱ፣...

እድሜያቸው 12 እና 13 የሆኑ ህፃናት በስኳር በሽታ ኩላሊታቸው እንዳይሰራ እየሆነ ነው

ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች የሚያጋልጡ የታሸጉ ምግቦችን ለመቆጣጠር የሚያስችል አዋጅ...

ከፍተኛ ተወዳዳሪነት በታየበት ጨረታ አሸናፊዎች ውል እንዲፈፅሙ ተጠየቀ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ በከተማው...

ሰማያዊ የመኪና መንገዶች

የዓለም የሙቀት መጠን መጨመር በተለይም በመካከለኛው ምስራቅ ያሉ ከተሞች ...