የአውሮፓ ህብረት አመነ

Date:

የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የኮቪድ ክትባት ትክክለኛ የጤና ቁጥጥር ሂደቶችን ሳያሟላ መፅደቁንና መሰራጨቱን በይፋ አረጋግጧል።

የኮቪድ ክትባት በወሰዱ ሰዎች ላይ በተደረገ ጥናት የልብ፣ የአንጎል እና የደም መርጋትን አደጋ መጨመሩን በቅርብ ጊዜ የወጣ ጥናት አረጋግጧል።

ከስምንት ሀገራት የተውጣጡ ወደ 99 ሚሊዮን የሚጠጉ በተከተቡ ሰዎች ላይ በተደረገ አንድ ትልቅ አዲስ ጥናት Pfizer ወይም Moderna mRNA ክትባቶችን ወስደው አስትራ ዜኔካ ጃብን ከወሰዱ በኋላ የልብ ችግርን የመጨመር ግንኙነት እንዳለው ጥናቱ አረጋግጧል።

የመጀመሪያዎቹን ሁለት ክትባቶች በወሰደ ሰው ላይ የልብ ስጋት መጨመር በአንጻራዊ ሁኔታ ቀላል ቢሆንም፣ Astra Zeneca jab የተባለውን ክትባት ከወሰዱ በኋላ ግን በአማካይ በተፈጥሮ ከተከሰቱት የልብ ነርቭ በሽታዎች ቁጥር በሦስት እጥፍ እንደጨመረ ጥናቱ ገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ዕጣ ፈንታቸው ወደ ኤሌክትሪክ መቀየር ነው

በነዳጅ የሚሠሩና አገልግሎት እየሰጡ ያሉ ተሽከርካሪዎች ዕጣ ፈንታቸው ወደ...

የማሌዥያ በአዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲ ከ43 ዓመታት በኋላ ተከፈተ

ማሌዥያ በአዲስ አበባ የነበራትን ኤምባሲ ከ43 ዓመታት በኋላ ዳግም...

ህጻናትና ወጣቶች ቴአትርና ሲኒማ ኮምፕሌክስ ተመረቀ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚሰሩ የልማት ሥራዎች ሁሉ ኪነ...

ትራምፕ ውሸታም ናቸው- የኮንግረስ አባል ኢልሀን

የኮንግረስ አባል ኢልሀን ኡመርና የፕሬዝደንት ትራምፕ ውዝግብ እንደቀጠለ ነው፡፡...